አንጋፋው የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት የተሻለ እንደሆነ ታየ

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ተጠሪ ከሆኑ የልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ እና በእንስሳት ክትባት ማምረት ዘርፍ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ ግንባር ቀደም የሆነው የብሔራዊ እንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ተገመገመ፡፡
The National Veterinary Institution’s timely disclosure of its performance to the public, the preparation of a document for the registration of their newly developed drug, approval of marketing management strategy, and the accomplishment of the 2016 fiscal year audit are among the positive achievements assessed during the appraisal.
Members of the Institute’s Board Committee and management members, relevant officials from the Ministry of Finance, and executive officers and experts from the administration who are monitoring the institute attended the quarterly review. During the review, implementations on operations, corporate governance and finance, project and reform as well as gaps and improvements identified are discussed.
ኢንስቲትዩቱ በሩብ ዓመቱ ብር 85.38 ሚሊዮን ጠቅላላ ገቢ ያገኘ ሲሆን፣ይህ ካለፈው ተመሳሳይ በጀት ዓመት የ18.4 በመቶ ዕድገት አሳይታል፡፡ትርፍ ከግብር በፊት ደግሞ የብር 19.52 ሚሊዮን አፈጻጸም ተመዝግቧል፡፡አፈጻጸሙ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት በ2.9 በመቶ ብልጫ አለው፡፡ የወጪ ንግድ ላይ ከሚሰሩ የልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ ሲሆን ፣በሩብ ዓመቱ 92.49 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘት ችሏል፡፡ ኢንስቲትዩቱ በማህበራዊ አገልግሎተር ዕቅዱ መሰረት ለተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የብር 550 ሺህ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተሰብሳቢ ሂሳብ ደግሞ የብር 81.8 ሚሊዮን መሰብሰብ ችሏል፡፡ በግምገማው የሀብት ተመላሽ፣የጥቅል ትርፍ ህዳግ፣የአስተዳደራዊና የሽያጭ ወጪ ከገቢ ያለው ጥምርታ እና ሌሎች የፋይናንስ ጤናማነት መለኪያዎች ጋር በተገናኘ ግምገማው ትኩረት አድርጎ ውይይቶች ተካሒደዋል፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ትዕግስቱ አምሳሉ ገቢ ከማመንጨት፣በሀገር ደረጃ የሌሉ እና በዘርፉ ለመስራት አጋዥ የሆኑ ፖሊሲዎች እንዲዘጋጁ ቀዳሚውን አስተዋጽኦ ከማድረግ፣ ከመድኃኒቶች ስርጭትና ከቦርድ አሰራር ጋር የተገናኙና ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ አጽንኦት ተሰጥቶ መሰራት እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡
The acting Director General of the Public Enterprises Holding and Administration, Ato Zinabu Yirga, who led the discussion, stated that the institution should be further strengthened as it has strategic importance to support the productivity of the country’s animal husbandry.

Previous ዜና

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር

PEHA

PEHA

ገርጂ ኢምፔሪያል፣ አዲስ አበባ

Mon – Fri: 8:30 am – 5:30 pm

PEHA© 2024. All Rights Reserved